top of page
Search

የፈራነው ደረሰ!

Writer: Aesop EthiopiaAesop Ethiopia


 
 
 

2 Comments


Lul N
Lul N
Jan 10, 2022

መጀመሪያ የሩዝ ፍሬ ያህል ይሉናል ከዛ ተሸስሏል ብለው ናኖ ሳይዝ ያስተዋውቃሉ፡፡ ይሄ ሁሌም ዘዴያቸው ነው

Like

Lul N
Lul N
Jan 10, 2022

የተክልዬ ገድል ላይ መጨረሻ ላይ ጌታ አዟቸው በሰልፍ የመጡት ወረርሽኝ በሽታን አስታወሰኝ፡፡ ተክልዬ ታድያ አንዷን ደቃቅ ረቂቅ ፍጥረት ያያታል ከዛም በጣም ትደነግጣለች ይላል ገድላቸው፡፡ አንቺ ይሏታል ጌታዬ ፈቃዱ ባይሆን ኖሮ አንቺ እኔን የምትገይ አልነበርሽም ይሏታል፡፡ ከዚያም ይፈቅዱላታል ..በፍርሃት በትህትና ሆና ይቺ ፍጥረት ወደ ሰውነታቸው ትገባለች ከሷ ጋር የመጡት የሳቸውን በረከት ለማግኘት የተመረጡት ተማሪዎቻቸው እያንዳንዳቸው ላይ ይገባሉ፡፡ ታመው ያርፋሉ፡፡ ክብርና ምስጋና ለመድሓኔዓለም ክብር እና ምስጋና ለአባታችን ተክለሐይማኖት እንዲሁም ለቅዱሳን በሙሉ ይሁን አሜን፡፡

ዜኖቦት ፈረንጅ ሊያተርፍበት ሲፈልግ የሠይጣን ሥራ ዓለም ላይ ሊያሰራበት ሲፈልግ ክፉ መስራት ሲፈልግ አባታቸው የሀሰት አባት ነውና ከሱ የተማሩትን ሆነው እኛ ፈጠርን እያሉ ልክ ዲያብሎስ እንደዋሸው ይዋሻሉ፡፡ የሥላሴ ፍጥረት ናቸው፡፡ ስብሀት ለሥላሴ፡፡ አሜን

Like
bottom of page